1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጀርመን የኮሮና ጥንቃቄ ደንብን ሳታጠናክር አትቀርም

ሐሙስ፣ ጥር 5 2014

የጀርመን ምክር ቤት ቡንደስታግ የኦሚክሮን ዝርያ ተሐዋሲ ስርጭት ስጋት ማሳደሩን ተከትሎ የኮቪድ 19 ደንቦችን ለማጥበቅ የሚያስችል ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ እየተጠበቀ ነው። በሀገሪቱ የሚገኙ ሆስፒታሎች ሕብረት ደግሞ በተሕዋሲው የተጠቁ ታማሚዎች ሆስፒታሎችን እያጨናነቁ በመሆኑ የአስዳጅ ክትባት ተግባራዊ እንዲደረግ ጠይቋል።

https://p.dw.com/p/45UMw
Symbolbild Omikron Corona-Variante B.1.1.529
ምስል Alexander Limbach/Zoonar/picture alliance

የጀርመን ሆስፒታሎች ማህበር የኮሮና ክትባት አስገዳጅ እንዲሆን እየወተወተ ነው

የጀርመን ምክር ቤት ቡንደስታግ የኦሚክሮን ዝርያ ተሐዋሲ ስርጭት ስጋት ማሳደሩን ተከትሎ የኮቪድ 19 ደንቦችን ለማጥበቅ የሚያስችል ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ እየተጠበቀ ነው። በሀገሪቱ የሚገኙ ሆስፒታሎች ሕብረት ደግሞ በተሕዋሲው የተጠቁ ታማሚዎች ሆስፒታሎችን እያጨናነቁ በመሆኑ የአስዳጅ ክትባት ተግባራዊ እንዲደረግ ጠይቋል። በዚህ ረገድ ፓርላማውም ውሳኔውን ያስተላልፋል ተብሎ እየተጠበቀ ነው። በጀርመን የኦሚክሮን ተህዋሲ ስርጭት እያስከተለ የሚገኘውን ጉዳት እንዲሁም የአስገዳጅ ክትባት ተግባራዊነት እና ውጤቱን በተመለከተ የበርሊኑ ወኪላችን አነጋግረነዋል። 

ይልማ ኃይለሚካኤል 

ታምራት ዲንሳ

ማንተጋፍቶት ስለሺ