ጀርመን በባህር ወንበዴዎች ላይ የፍርድ ችሎት መክፈቷ14 ኅዳር 2003ማክሰኞ፣ ኅዳር 14 2003በባህር ላይ ውንብድና የተጠረጠሩ 10 ሱማሌያውያን ዛሬ በሰሜናዊቱ የጀርመን ከተማ ሀንቡርግ ለፍርድ ይቀርባሉ።https://p.dw.com/p/QFWDበጀርመን በባህር ላይ ውንብድና ተከሰው ለፍርድ ችሎት የቀረቡ ሱማሊያውያንምስል dapdማስታወቂያየባህር ላይ ወንበዴዎቹ የተያዙት በፋሲካ ማግስት አንዲት የጀርመን የእቃ ማጓጓዣ መርከብን በሱማሊያ ጠረፍ አኳያ በቁጥጥር ስር ሊያውሉ ሞክረዋል በሚል ነው። በወቅቱ የኔዘርላንድ የባህር ሀይሎች የጀርመኗን መርከብ ነፃ አውጥተው ተጠርጣሪ የባህር ላይ ወንበዴዎቹን ለጀርመን ፖሊስ ማስረከባቸው ይታወሳል። ዎልፍጋንግ ዲክ ያሰባሰበውን ልደት አበበ ታቀርበዋለች። ልደት አበበ ተክሌ የኋላ