1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጀርመንና የውጭ ዜጎች

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 6 2002

ደቡብ አፍሪቃ ውስጥ በተካሄደው በ19 ነኛው የዓለም እግር ኳስ ዋንጫ አስደሳች ውጤት ያስመዘገበው የጀርመን ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን የውጭ የዘር ሐረግ ባላቸው ተጫዋቾቹ ብዛት ከእስከዛሬዎቹ ቡድኖች ይለያል ።

https://p.dw.com/p/OII0
ምስል picture alliance/dpa

ከዚህ በወጣት ኃይል ከተገነባው ቡድን 23 ተጫዋቾች 11 መሰረታቸው የውጭ ነው ። ይህ ቡድንም በአንዳንድ አስተያየት ሰጭዎች አባባል የውጭ ዜጎች ከህብረተሰቡ ጋር የመዋሀዳቸውና የጀርመንም ገፅታ የመቀየሩ መገለጫ ተደርጎ ቢወሰድም ሀገሪቱ አሁንም ለውጭ ዜጎች እኩል የትምህርት የስልጠናና የስራ ዕድል በመስጠት ረገድ እጅግ ብዙ ስራ እንደሚጠብቃት ባለፈው ሳምንት የወጣ አንድ የመንግስት ዘገባ አስታውቋል ። የዛሬው አውሮፓና ጀርመን ዝግጅታችን ትኩረት ነው አብረን እንቆይ ።

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ