ጀርመናዉያን ባለ ኃብት በአፍሪቃ
ዓርብ፣ ግንቦት 29 2006ማስታወቂያ
ሲል ለሀገሪቱ ከበርቴዎች ምክሩን ለገሰ ። ጥናቱ በአፍሪቃም ቢሆን አንዳንድ እንቅፋቶችና ችግሮች መኖራቸዉን አሳይቶአል። በኢንዱስትሪና በእርሻ ፤ በጥሪ ኃብት ፍለጋ እና በንግድ ልዉዉጥ እንደ ቻይና እና ህንድ ያሉ ሀገራት ሳይፈሩ አፍሪቃ ገብቶ መሥራት ያዋጣል ሲል ይገልፃል። እንድያም ሆኖ ጥናቱ የዲሞክራሲ መብቶች በአፍሪቃ እንዲከበሩ ሳይጠይቅ አላለፈም። ጥናቱን የተመለከተዉ የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል ጠበብቶችን አነጋግሮ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ