1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጀርመናዉያን ባለ ኃብት በአፍሪቃ

ዓርብ፣ ግንቦት 29 2006

የጀርመን አፍሪቃ ኤኮኒሚ ማኅበር እና አንድ በእንግሊዘኛ መጠርያዉ « ቱ ቢ አሄድ » «እንዳትቀደሙ» የተሰኘዉ የምርመራና እና የጥናት ተቋም አፍሪቃ ገብቶ ለመሥራት ግዜዉና ሁኔታዉ ከምንግዜዉም በላይ አመች ነዉ፤

https://p.dw.com/p/1CDw2
Christoph Kannengießer Hauptgeschäftsführer des Afrika-Vereins der deutschen Wirtschaft
ምስል Antonio Cascais

ሲል ለሀገሪቱ ከበርቴዎች ምክሩን ለገሰ ። ጥናቱ በአፍሪቃም ቢሆን አንዳንድ እንቅፋቶችና ችግሮች መኖራቸዉን አሳይቶአል። በኢንዱስትሪና በእርሻ ፤ በጥሪ ኃብት ፍለጋ እና በንግድ ልዉዉጥ እንደ ቻይና እና ህንድ ያሉ ሀገራት ሳይፈሩ አፍሪቃ ገብቶ መሥራት ያዋጣል ሲል ይገልፃል። እንድያም ሆኖ ጥናቱ የዲሞክራሲ መብቶች በአፍሪቃ እንዲከበሩ ሳይጠይቅ አላለፈም። ጥናቱን የተመለከተዉ የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል ጠበብቶችን አነጋግሮ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።


ይልማ ኃይለሚካኤል
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ