የ33 ተቃዋሚ ፓርቲዎች መግለጫ
ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 18 2005ማስታወቂያ
እርማት እንደሚገባዉም አመለከቱ። ፓርቲዎቹ ዛሬ በመድረክ ፅህፈት ቤት ዉስጥ በሰጡት መግለጫ በየመስሪያ ቤቱ አለ ያሉትን አንድ ለአምስት አደረጃጀት በመጥቀስም ሁሉንም ሠራተኛ የገዢዉ ፓርቲ አባል የማድረግ አካሄድ መሆኑም ጠቅሰዋል። በተጨማሪም ከሁለት ወር በኋላ በከተሞችና በክልሎች ለማካሄድት የታቀደዉን ምርጫ አስመልክቶ ከምርጫ ቦርድ ያልተግባቡባቸዉን ነጥቦች በማንሳት አብራርተዋል። ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ