1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፖለቲካ ፓርቲዎች መግለጫ

ዓርብ፣ ሐምሌ 3 2012

ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ የተባለው ፓርቲ ከመኢአድ ጋር በጥምረት ባወጡት መግለጫ የአቶ እስክንድር ነጋ እና የአቶ ስንታየሁ ቸኮልን እስር ኮንነዋል። አስራት የተባለው የቴሌቭዥን ጣቢያ በበኩሉ በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የቀረበበትን ክስ አስተባብሏል። 

https://p.dw.com/p/3f8Bi
Der Parteiführer von Balderas traf sich mit Bewohnern von Bahrdar
ምስል DW/A. Mekonnen

የፖለቲካ ፓርቲዎች መግለጫ

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ከድምፃዊ ሐጫሉ ሁንዴሳ ግድያ በኋላ በተቀሰቀሱ ተቃውሞዎች በኦሮሚያ ክልል የደረሰውን ሞት እና የንብረት ውድመት አወገዘ።  መንግሥት ዜጎችን ከጥቃት እንዲከላከል ጠይቋል። ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ የተባለው ፓርቲ ከመኢአድ ጋር በጥምረት ባወጡት መግለጫ የአቶ እስክንድር ነጋ እና የአቶ ስንታየሁ ቸኮልን እስር ኮንነዋል። አስራት የተባለው የቴሌቭዥን ጣቢያ በበኩሉ በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የቀረበበትን ክስ አስተባብሏል። 
ዮሐንስ ገብረእግዚዓብሔር
አዜብ ታደሰ