የፓን አፍሪቃ ዩኒቨርሲቲ ጉዳይ
ሐሙስ፣ የካቲት 28 2011ማስታወቂያ
ሆኖም ግን የአድዋ ጦርነት በተካሄደበት አካባቢ ይቋቋማል የተባለው የአድዋ ፓን አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ ጨምሮ ሌሎች የአድዋን ድል ለማስታወስ ይሠራሉ የተባሉ ፕሮጀክቶች እስካሁን አለመጀመራቸውን የመቀሌው ዘጋቢያችን ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ የላከልን ዘገባ ያስረዳል። የዩኒቨርሲቲውን ግንባታ የሚያስተባብረው ኮሚቴ በበኩሉ ተቋሙን እውን ለማድረግ እየጣርኩ ነኝ ይላል።
ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ
ሸዋዬ ለገሠ
ተስፋለም ወልደየስ