1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፍትህ ጋዜጣ አምደኛ በአዲስ አበባ መታሰርዋ

ረቡዕ፣ ሰኔ 15 2003

የፍትህ ጋዜጣ አምደኛ ርዕዮት ዓለሙ በኢትዮጵያ መንግስት ጸጥታ ኃይሎች ታሰረች።

https://p.dw.com/p/RVDW
ምስል AP Graphics/DW Fotomontage

ዓርብ ዓርብ የሚወጣው ሳምንታዊ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ አቶ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ ለዶይቸ ቬለ እንዳረጋገጡት፡ ትናንት የመታሰር ዕጣ የገጠማት አምደኛ ወይዘሪት ርዕዩት ዛሬ ከቀትር በኋላ ፍርድ ቤት ቀርባ ነበር። የአውራ አምባ ታይምስ ጋዜጣ ምክትል ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬም ካለፈው እሁድ ወዲህ ተዘግቦዋል፡ ለማረጋገጥ የአውራ አምባ ታይምስ ጋዜጣ አዘጋጆችን ለማነጋገር ሞክረን አልተሳካልንም። የፍትህን ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ግን አርያም ተክሌ አነጋግራቸዋለች።

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ