1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጥረት ኮርፖሬሽን ም/ሃላፊ ጉዳይ

ዓርብ፣ ጥር 24 2011

የባህር ዳርና አካባቢው ከፍተኛው ፍርድ ቤት አቶ ምትኩ በየነ ለሰኞ ከሰዓት እንዲቀርቡ  የወሰነው የባህርዳሩ ወኪላችን አለምነው መኮንን እንደዘገበው በጊዜ መጣበብ ምክንያት ነው። ሆኖም ፍርድ ቤቱ የቀሪ አራት ተጠረጣሪዎችን ጉዳይ ዛሬ ተመልክቷል።

https://p.dw.com/p/3Cab2
Äthiopien Mitiku Beyene
ምስል DW/A. Mekonnen

የጥረት ኮርፖሬሽንን ላልተገባ ወጪ ዳርገዋል የተባሉት የኮርፖሬሽኑ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ምትኩ በየነ ተከስሰው ዛሬ ፍርድ ቤት ቢቀርቡም ጉዳያቸው የፊታችን ሰኞ  እንዲታይ ተወስኗል። ዛሬ ጉዳያቸውን ሊመለከት የነበረው የባህር ዳርና አካባቢው ከፍተኛው ፍርድ ቤት ለሰኞ ከሰዓት እንዲቀርቡ  የወሰነው የባህርዳሩ ወኪላችን አለምነው መኮንን እንደዘገበው በጊዜ መጣበብ ምክንያት ነው። ሆኖም ፍርድ ቤቱ የቀሪ አራት ተጠረጣሪዎችን ጉዳይ ዛሬ ተመልክቷል። ዝርዝሩን ካባህርዳር አለምነው መኮንን ልኮልናል። 
አለምነው መኮንን
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ