1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጥምቀት በአል በአዲስ አበባና በአስመራ

ማክሰኞ፣ ጥር 11 2002

የጥምቀት በአል በአዲስ አበባና በአስመራ

https://p.dw.com/p/Lb22
የኦርቶዶክስ አማኞች-ኢትዮጵያምስል picture alliance/dpa

የጥምቀት በአል ዛሬ በመላዉ ኢትዮጵያ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ነዉ።አዲስ አበባ ዉስጥ ትናንት ማምሻ የከተራ ዛሬ ደግሞ የጥምቀት በአልን አከባበር የተከታተለዉ ታደሰ እንግዳዉ እንደዘገበዉ የዘንድሮዉ በዓል በየአድባራቱ የተደራጁ ወጣቶች ባደረጉት እንቅስቃሴ ምክንያት ከቀደማዎቹ አመታት የተለየ ነበር።ዝር ዝሩን እነሆ፥-------

ኤርትራ ዉስጥም የጥምቀት በአል ዛሬ ተከብሮ ዉሏል።የአስመራዉ ወኪላችን ጎይቶም ቢሆን በተለይ አስመራ መስከረም አንድ-አደባባይ የነበረዉ የአከባበር ሥነ-ሥርዓት ተከታትሎት ነበር።

Straßenszene in der Independence Avenue in Asmara, Eritrea
አስመራምስል picture-alliance/ dpa

Tadesse Engdaw

Goytom Biahon

Negash Mohammed

Hirut Melesse