1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጥላቻ ንግግር እና የሀሰተኛ መረጃ ሥርጭት መቆጣጠሪያ

ዓርብ፣ ግንቦት 30 2011

ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ችግሩን የሚዳኙ የሕግ አንቀጾች ቢኖሩም ለሕዝቡ ሳይሆን መንግሥት እና የመንግሥት ባለሥልጣናትን ለመጠበቅ ተብሎ የተወሰኑ አካላትንም ነጥሎ ለማጥቃት የዋሉ በመሆናቸው የወንጀል ሕግ ማውጣቱ አስፈላጊ ሆኖ እንዳገኘው አምኖበት ረቂቁን ማዘጋጀቱን አስታውቋል።

https://p.dw.com/p/3K31f
Äthiopien Addis Abeba
ምስል DW/S. Muchie

የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ሥርጭት ለመቆጣጠር ያዘጋጀው ረቂቅ አዋጅ በሁለት ጎራ እያከራከረ ነው። ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ችግሩን የሚዳኙ የሕግ አንቀጾች ቢኖሩም ለሕዝቡ ሳይሆን መንግሥት እና የመንግሥት ባለሥልጣናትን ለመጠበቅ ተብሎ የተወሰኑ አካላትንም ነጥሎ ለማጥቃት የዋሉ በመሆናቸው የወንጀል ሕግ ማውጣቱ አስፈላጊ ሆኖ እንዳገኘው አምኖበት ረቂቁን ማዘጋጀቱን አስታውቋል። በፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ አዘጋጅነት በረቂቁ ላይ ዛሬ አዲስ አበባ ተካሂዷል። ውይይቱን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ሰሎሞን ሙጬ ዘገባ አለው።
ሰሎሞን ሙጬ 
ኂሩት መለሰ
ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ