1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጣሊያን ፖሊስ ላይ የቀረበዉ አቤቱታ

ዓርብ፣ ጥቅምት 25 2009

ዓለም ኦቀፉ የመብት ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናል፤ የጣሊያን ፖሊስ ስደተኞችን ያሰቃያል ሲል ባወጣዉ ዘገባ ከሷል።

https://p.dw.com/p/2SB5O
Mittelmeer Mehr als 6000 Bootsflüchtlinge gerettet
ምስል picture alliance/Pacific Press/A. Di Vincenzo

Q&A Amnesty allegation Italy police torture migrants - MP3-Stereo

 የጣሊያን የአገር ዉስጥ ሚኒስቴር ክሱን ከእዉነት የራቀ ሲል ለዘገባዉ አፋጣኝ ምላሽ ነዉ የሰጠዉ። ምንም እንኳን የጣሊያን ፖሊስ ስደተኞችን አሰቃይቷል ተብሎ ቢከሰስም አሁንም በርካታ ስደተኞች ጣሊያን ዉስጥ ይገኛሉ፤ ተጨማሪም በየዕለቱ ወደዚያ እንደሚመጡ ነዉ የሚነገረዉ። በዚህ ጉዳይ ላይ ሮም የሚገኘዉ ዘጋቢያችን ተኽለ እዝጊ ገብረ ኢየሱስን ስቱዲዮ ከመግባቴ አስቀድሜ በስልክ አነጋግሬዋለሁ።

ተኽለ እዝጊ ገብረ ኢየሱስ

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ