የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋዜጣዊ መግለጫ
ሐሙስ፣ መጋቢት 19 2011ማስታወቂያ
ዛሬ ከሰዓት በኋላ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽሕፈት ቤት የተካሄደው ጋዜጣዊ መግለቻ በጥያቄ እና መልስ የተደገፈ ሲሆን፤ በየአካባቢው የሚታዩ ግጭቶችን፣ እያነጋገረ የሚገኘው አዲስ አበባን የተመለከተው ጉዳይ፤ መንግሥት ከጎረቤትም ሆነ ከአረብ ሃገራት ጋር ያደረጋቸውን ስምምነቶች እና ሌሎችንም ወቅታዊ ጉዳዮች ያካተተ እንደነበር መግለጫውን የተከታተለው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ገልፆልናል። ዮሐንስን ማምሻውን በስልክ አግኝቼ ጠይቄዋለሁ።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ