1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጎደሬ ደን ዛሬም ያነጋግራል

ማክሰኞ፣ ሰኔ 21 2003

በጋምቤላ ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት መዠንገር ዞን ጎደሬ ወረዳ የጉማሪ ቀበሌ፤

https://p.dw.com/p/RWI4
ምስል DW/M.Martinovic

ክብካቤና ጥበቃ የሚደረግለት ከሶስት ሺህ ሄክታር በላይ የተፈጥሮ ደን የሸነዉ መሬት ለባለሃብት መሰጠቱ የአካባቢዉ ኗሪዎችንም ሆነ የአካባቢ ተፈጥሮ ተሟጋቾችን ቅሬታ አስነስቶ ሲያነጋግር ከርሟል። ጉዳዩ ወደከፍተኛ መንግስት ባለስልጣናትም ዘንድ ደርሶ ዳግም እንዲጠና ተጠይቋል። ዛሬም የዚህ ወደ አስራ አራት ወንዞች ይመነጩበታል የተባለ ጥቅጥቅ የተፈጥሮ ደን ጉዳይ እልባት አላገኘም። የአካባቢዉ ኗሪዎች አቤቱታቸዉን እያሰሙ ነዉ።

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ