1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

«የግድቡን ጉዳይ ወደ ፀጥታው ም/ቤት መውሰድ ፋይዳ የለዉም » ክራይስስ ግሩፕ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 16 2012

በግጭቶች ላይ የሚሰራው ዓለምአቀፍ ተቋም ክራይስስ ግሩፕ ግብጽ የታላቁ የህዳሴ ግድብን ጉዳይ ወደ የጸጥታው ጥበቃ ምክር ቤት መውሰዷ ችግሩን ለመፍታት መፍትሔ አይሆንም አለ። ተቋሙ እንዳለው በግድቡ የውኃ ሙሌት እና ልቀትም ሆነ በወንዙ ዘላቂ አጠቃቀም ላይ መፍትሔው በውይይት በሚደረስ ስምምነት ብቻ ነው ሲል አስታውቋል።

https://p.dw.com/p/3eDld
Logo der International Crisis Group
ምስል Gemeinfrei

«መፍትሔው ያለው በሶስቱ ሃገራት ውይይት ከስምምነት መድረስ ነው»

በግጭቶች ላይ የሚሰራው ዓለምአቀፍ ተቋም ክራይስስ ግሩፕ ግብጽ የታላቁ የህዳሴ ግድብን ጉዳይ ወ,ደ የጸጥታው ጥበቃ ምክር ቤት መውሰዷ ችግሩን ለመፍታት መፍትሔ አይሆንም አለ። ተቋሙ እንዳለው በግድቡ የውኃ ሙሌት እና ልቀትም ሆነ በወንዙ ዘላቂ አጠቃቀም ላይ መፍትሔው በውይይት በሚደረስ ስምምነት ብቻ ነው ሲል አስታውቋል።

ገበያው ንጉሴ

ታምራት ዲንሳ

ኂሩት መለሰ