1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ጉብኝት በአዲስ አበባ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 29 2006

በዐባይ ግድብ ሳቢያ ፤ ለረጀም ጊዜ ከኢትዮጵያ ጋር በአሰጥ- አገባ ላይ የቆየችው ግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ፣ ለጉብኝት ወደ አዲስ አበባ ጎራ በማለት ፣ ከአስናጋጂዋ ሀገር አቻቸው ጋር ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖምና ሳሜሕ ሹክሪ ፣የሰጡት መግለጫ ፤

https://p.dw.com/p/1D6uj
Ägypten & Äthiopien neues Abkommen
ምስል DW/G. Tedla

ባለፈው ሰኔ ማላቦ፤ ኢኳቶሪያል ጊኒ ላይ በተካሄደው የአፍሪቃ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ፣ የሁለቱ አገሮች መሪዎች በተስማሙበት መንፈስ ላይ የተመረኮዘ መሆኑንም ነው አያይዘው የገለጡት።

ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ