1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የግልገል ጊቤ ሶስት ፕሮዤ እና የቀረበበት ወቀሳ

ማክሰኞ፣ መጋቢት 29 2007

በሚቀጥለው የነሀሴ ወር መጨረሻ የሙከራ ኃይል የማመንጨት ስራ ይጀምራል ተብሎ የሚጠበቀው የግልገል ጊቤ ሶስት ግድብ ፕሮዤ ከመብት ተሟጋቾች ወቀሳ ተፈራረቀበት።

https://p.dw.com/p/1F3hA
Äthiopien Omo Fluss Tal Afrika Staudamm Gibe III 3
ምስል JENNY VAUGHAN/AFP/GettyImages

የተለያዩ የመብት ተሟጋቾች እንደገለጹት፣ የግድቡ ፕሮዤ በተፋሰሱ የታችኛው ሀገራት ሕዝቦች የአኗኗር ዘይቤ እና በአካባቢ ተፈጥሮ ይዘት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳርፋል፣። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ግን ወቀሳውን መሠረተ ቢስ ሲል አጣጥሎታል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ