1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጋዳፊ ልጅና የለንደኑ የምጣኔ ሀብት ዩኒቨርስቲ፣

ሰኞ፣ የካቲት 28 2003

በሊቢያ ህዝባዊ አመጽ ተቀስቅሶ በመካሄድ ላይ እንዳለ፣ የኮሎኔል ሙኧመር ጋዳፊ ልጅ ሰይፍ ኧል እስላም፣ ተቃዋሚዎች፤

https://p.dw.com/p/R6yx
ሳይፍ አል ኢስላም ጋዳፊምስል dapd

የሊቢያን ጎዳናዎች ካልለቀቁ የሚከተለው ደም-መፋሰስ ነው ሲሉ በቴሌቭዥን ከተናገሩ ወዲህ፣ በብሪታንያ መዲና በለንደን በሚገኘው የምጣኔ ሀብት ጉዳይ ዩኒቨርስቲ(LSE)ያልተጠበቀ ትርምስ ተከሥቷል። እሰጥ አገባው፤ Sir Howard Davis የተባሉትን ፣ የዩንቨርስቲው አስተዳዳሪ ፕሮፌሰር፣ ሥራቸውን እንዲለቁ አስገድዷል።

ሃና ደምሴ

ሸዋዬ ለገሠ