1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጋዛ ጦርነትና ኢትዮ ቤተእስራኤላዉያን

ዓርብ፣ ነሐሴ 9 2006

እስራኤል እና ሃማስ መካከል የተደረሰዉ የተኩስ አቁም ስምምነት ዛሬም መዝለቁ እየተገለጸ ነዉ። የጋዛ ኗሪዎች ጦርነቱ ከተጀመረበት ጊዜ ወዲህ ለመጀመሪያ ዛሬ በሰላም የዕለተ ዓርብ ጸሎትን መካፈል መቻላቸዉ ተዘግቧል።

https://p.dw.com/p/1CvZb
Nahostkonflikt Palästina Israel Zerstörung im Gazastreifen
ምስል DW/Bettina Marx

ህዉጊያ ከእስራኤል በኩል የቤተ እስራኤል ወገኖች የሆኑ ወታደሮችም፤ ከኢትዮጵያ የፈለሱት ጭምር ተሳትፈዋል። እንዲያዉም በአንዳንድ ድረ-ገጾች ላይ እንደታየዉ በአማርኛ የማነቃቂያ ባህላዊ ዜማ እያቀነቀኑ ነጮቹ ወታደሮች እየተቀበሉ መሬት ሲመቱ ይታያል። ኢትዮ-ቤተእስራኤላዉያን በተለያዩ ጊዜያት ስልታዊ የማግለል ሁኔታ እንደሚፈጸምባቸዉ ሲናገሩ ይደመጣል በጦርነት ጊዜ ኅብረቱና አንድነቱ እንዲህ ይበልጥ ይነጸባረቃል ማለት ነዉ? ሃይፋ የሚገኘዉ ዘጋቢያችን ግርማዉ አሻግሬን በስልክ በአጭሩ አነጋግሬዋለሁ፤

ግርማዉ አሻግሬ

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ