1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የገና ዋዜማ በቫቲካን

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 15 2007

ርዕሰ-ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ደግሞ የሐይማኖት መሪዎች፤ ፖለቲከኞችና ዲፕሎማቶች በሚገኙበት ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ቃለ-ቡራኬ ይሰጣሉ።

https://p.dw.com/p/1E9oC
ምስል Getty Images/F. Origlia

የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ዋና መቀመጫ ቫቲካንና የኢጣሊያዋ ርዕሰ-ከተማ ሮም የገናን በዓል ለማክበር በመፈሳዊዉም በዓለማዊዉ ሥርዓት በሰፊዉ ተዘጋጅተዋል።የሮሙ ወኪላችን ተኽል እግዚ ገብረ እግዚ አብሔር እንደሚለዉ ቫቲካንም ሮምም በየዓመቱ እንደሚደረገዉ ሁሉ በገና ዛፍ ዝንጣፊና በመብራት አሸብርቀዋል።ርዕሰ-ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ደግሞ የሐይማኖት መሪዎች፤ ፖለቲከኞችና ዲፕሎማቶች በሚገኙበት ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ቃለ-ቡራኬ ይሰጣሉ።ተኽለእዝጊን በስልክ አነጋግሬዋለሁ።

ተኽል እግዚ ገብረ እግዚ አብሔር

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ