የገና በዓል አከባበር በኢትዮጵያ30 ታኅሣሥ 2005ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 30 2005እንደ ኢትዮጵያ የጁልየስ የዘመን ቀመርን የሚከተሉ የክርስትና እምነት ተከታዮች የልደት በዓልን በያመቱ ታህሳስ ሀያ ዘጠኝ ቀን ያከብራሉ።https://p.dw.com/p/17FZKምስል DWማስታወቂያ በዚሁ መሠረትም ዛሬ በዓሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በደመቀ ሁኔታ ተከብሮ ውሎዋል። በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ስለታየው የበዓሉ አከባበር ወኪላችን ዮሀንስ ገብረ እግዚአብሄር ሁለት የተለያዩ ዘገባዎችን ልኮልናል። ዮሀንስ ገብረ እግዚአብሄር አርያም ተክሌ