1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ

ዓርብ፣ ጥቅምት 12 2003

ሚኒስትር ቬስተርቬለ በጀርመን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዙሪያ አንድ ሰዓት የፈጀው ንግግር አድርገዋል። አፍሪካን በተመለከተ የጀርመን ፖሊሲ በንግግራቸው ትኩረት አልተሰጠውም።

https://p.dw.com/p/Plaj
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጊዶ ቬስተርቬለምስል picture alliance/dpa

የጀርመኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጊዶ ቬስተር ቬለ የሀገራቸውን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ትላንት አቅርበዋል። በዚህም የግሪክን የኢኮኖሚ ቀውስ በተመለከተ የሀገራቸውን ፖሊሲ አሳይተዋል። ከቱርክ ጋር ያለውን ግንኙነትንም ጠቅሰዋል። ኢራንና ፍጋኒስታንንም አንስተዋል። ስለአፍሪካ ግን ብዙም አልጠቀሱም ወይም አልተናገሩም። የኒና ቮርኮይዘርን ዘገባ ይዞ የበርሊኑ ዘጋቢ ይልማ ሃይለ-ሚካኤል ያጠናቀረው ቀጥሎ ይቀርባል።

መሳይ መኮንን

ተክሌ የኋላ