1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን እና የእሥራኤል መንግሥታት ምክክር

ሰኞ፣ የካቲት 17 2006

የጀርመን መራሒተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል በርካታ ሚንስትሮቻቸውን ይዘው ከእሥራኤል መንግሥት ጋ ለመመካከር ዛሬ ወደ ቴል አቪቭ ተጓዙ። የሁለቱ መንግሥታት ካቢኔዎች ነገ በጋራ ከሚያካሂዱት ምክክር በኋላ በጠቅላላ

https://p.dw.com/p/1BEXA
Angela Merkel Benjamin Netanjahu Bundeskanzleramt Berlin Regierungskonsultation Deutschland Israel Naher Osten Wirtschaft Bildung Wissenschaft
ምስል dapd

19 የትብብር ስምምነቶች እንደሚፈረሙ ይጠበቃል። የሁለቱ ሀገራት ሚንስትሮች ከሚመክሩባቸው ዓበይት ጉዳዮች መካከል የእሥራኤል የሰፈራ መርሀግብር እና አከራካሪው የኢራን አቶም መርሀግብር ይጠቀሳሉ።

ቤቲና ማርክስ/ ይልማ ኃይለ ሚካኤል

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ