የዶክተር አቢይ መመረጥና የፖለቲካ ተንታኝ አስተያየት
ረቡዕ፣ መጋቢት 19 2010ማስታወቂያ
የፖለቲካ ተንታኝ አቶ ዩሱፍ ያሲን ስለ ዶክተር አቢይ ምርጫ፣ ከአንድ ወር በፊት ስልጣናቸውን የለቀቁትን ኃይለማርያም ደሳለኝን ይተካሉ ተብለው የሚታሰቡት እኒሁ አዲሱ ሊቀመንበር ፣ እንደታሰበው የጠቅላይ ሚንስትርነቱን ስልጣን ቢይዙ የሀገሪቱን ውዝግብ በማብቃቱ ረገድ ሊኖራቸው ስለሚችለው ሚና እና ከርሳቸው ስለሚጠበቁት ርምጃዎች ጠይቄአቸው ነበር።
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ