1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዶክተር አቢይ መመረጥና የፖለቲካ ተንታኝ አስተያየት

ረቡዕ፣ መጋቢት 19 2010

የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ኢህአዴግ ምክር ቤት ትናንት የግንባሩ ሊቀመንበር አድርጎየመረጣቸው የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት፣ ኦሕዴድ ሊቀመንበር ዶክተር አቢይ አሕመድ ብዙ አዳጋች ስራ እንደሚጠብቃቸው ተንታኞች ተናገሩ።

https://p.dw.com/p/2v9bz
Karte Äthiopien englisch

ከዶክተር አቢይ ምን ይጠበቃል?

የፖለቲካ ተንታኝ አቶ ዩሱፍ ያሲን ስለ ዶክተር አቢይ ምርጫ፣ ከአንድ ወር በፊት ስልጣናቸውን የለቀቁትን  ኃይለማርያም ደሳለኝን ይተካሉ ተብለው የሚታሰቡት እኒሁ አዲሱ ሊቀመንበር ፣ እንደታሰበው የጠቅላይ ሚንስትርነቱን ስልጣን ቢይዙ የሀገሪቱን ውዝግብ በማብቃቱ ረገድ ሊኖራቸው ስለሚችለው ሚና እና ከርሳቸው ስለሚጠበቁት ርምጃዎች ጠይቄአቸው ነበር።

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ