1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የድሬዳዋ ዛፎችና ወጣቱ

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 10 2003

የድሬዳዋዉ ወጣት ዋለለኝ መኮንን በእሱ ጉልበት፥ አቅምና እዉቀት ይደረጋል ተብሎ የማይገመት ምግባር እያካናወነ ነዉ።

https://p.dw.com/p/RgGu
ምስል AP

ዋለልኝ፥-የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪ እንጂ-የከተማይቱ ማዘጋጃበት አይደለም።ግን የከተማይቱ ማዘጋጃበት ያልሠራዉን፥ ሊሰራዉ ያልፈለገዉን ወይም ለመስራት ያቃተዉን ወጣቱ ብቻዉን እየሠራ ነዉ።ዋለልኝ እኒያን የድሬዳዋ ዉበት፥ መለያና መታዋቂያ የሆኑን አንጋፋ ዛፎች ለመንከባከብ፥ ጊዜ፥ ጉልበትና ትንሽ ጥሪቱን በሙሉ ለነሱዉ አዉሏል።ዛፎቹ በእንክብካቤ እጦትና በእድሜ መገርጀፍ መክንያት እየተሰባበሩና እየወደቁ ነዉ።የወደፊቱ እይታወቅም ላሁኑ ግን የድሬዳዋዉ ወኪላችን ዩሐንስ ገብረ እግዚአብሔር እንደዘገበዉ ዋለልኝ ዋለላቸዉ።

ዩሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ነጋሽ መሀመድ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ