1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የደቡብ አፍሪቃ የነጻነት በዓል

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 19 2009

በዓሉ በተለይ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ጄኮብ ዙማ በተገኙበት ሲከበር በመንግሥቱ መቀመጫ በፕሬቶሪያ ደግሞ ተቃውሞ ተካሂዷል ።

https://p.dw.com/p/2c210
Südafrikaner fordern Präsident Zuma zum Rücktritt auf
ምስል picture alliance/AP Photo/T. Hadebe

South Africa Freedom day - MP3-Stereo

 
ደቡብ አፍሪቃ ከጥቂት ውሁዳን ነጮች አገዛዝ ነጻ የወጣችበትን 23 ተኛ ዓመት ዛሬ አክብራለች። በዓሉ በተለይ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ጄኮብ ዙማ በተገኙበት በክዋዙሉ ናታል ክፍለ ግዛት በማንጉዞ ከተማ በተለያየ ስነ ስርዓት ሲከበር በመንግሥቱ መቀመጫ በፕሬቶሪያ ደግሞ ተቃውሞ ተካሂዷል ። በፕሪቶሪያ በተካሄደ ሰልፍ ላይ የተካፈሉ ተቃዋሚዎች ፕሬዝዳንት ጄኮብ ዙማ ከሥልጣን እንዲወርዱ ጠይቀዋል። ዝርዝሩን የጆሀንስበርጉ ዘጋቢያችን መላኩ አየለ ልኮልናል 
መላኩ አየለ
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ