1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የደቡብ ሱዳን አቤቱታ

ረቡዕ፣ የካቲት 7 2004

ደቡብና ሰሜን ሱዳን አንዳቸዉ ሌላቸዉን ላይተነኩሱ በተፈራረሙ ማግስት ጥቃት ደረሰብኝ ስትል ጁባ አቤት ብላለች። ካርቱም ክሱን መሠረተ ቢስ እያለች ነዉ። እንዲያም ሆኖ ደቡብ ሱዳን በሰሜን ሱዳን ድንበር አቅራቢያ የአየር ድብደባ ተፈፆሞብኛል ስትል፤

https://p.dw.com/p/143lf
ምስል picture alliance/Maximilian Norz

ለአፍሪቃዉ ኅብረት በፅሁፍ አቤቱታዋን አቅርባለች። በአፍሪቃ ኅብረትና በክፍለ ዓለሙ ሽማግሌዎች አማካኝነት ደቡብ ሱዳንና ሱዳን ዳግም ላይጋጩ የተስማሙበት ዉል ከተፈረመ ሳምንት አልሞላዉም። አሁንም የአፍሪቃዉ ኅብረት የሁለቱ ወገኖች እሰጥ አገባ በዝግ ጉባኤ መመልከቱ ተገልጿል። ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ የአቤቱታ አቅራቢዋን የደቡብ ሱዳንን ተወካይ ፓጋን አሙምን አነጋግሮ ቀጣዩን ዘገባ አድርሶናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ