የደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ26 ሐምሌ 2003ማክሰኞ፣ ሐምሌ 26 2003አዲስ አበባ ዉስጥ በቂርቆስ ክፍለከተማ ራሳቸዉ ባቋቋሙት ማኅበር አማካኝነት የደረቅ ቆሻሻ አወጋገድን ለኅብረተሰቡ በማሳየት፤https://p.dw.com/p/RdhCምስል Enrico Fabianማስታወቂያመልሶ ለጥቅም የሚዉልበትን ስልት በበጎ ፈቃድ የሚሰሩ ወጣቶች፤ ከእንጦጦ እስከ ቃሊቲ የሚወርዱት የቀበናና የግንፍሌ ወንዞች ይዞታ አሳሳቢ እንደሆነ ይናገራሉ። አካባቢን በጽዳት ለመጠበቅ የኗሪዉ የየግል አስተዋፅኦ ዓይነተኛ ሚና እንደሚኖረዉ የሚያሳስቡት የጤና ቀበናና ግንፍሌን እናፅዳ ማኅበር አባላት የዕለቱ የጤናና አካባቢ መሰናዶ እንግዶች ናቸዉ። ሸዋዬ ለገሠ አርያም ተክሌ