የዩክሬይን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫና ዉጤቱ 18 ግንቦት 2006ሰኞ፣ ግንቦት 18 2006በትናንትናዉ ዕለት የአዉሮጳ ኅብረት ምክር ቤታዊ ምርጫ ብቻ ሳይሆን የተካሄደዉ፤ ባለፉት ወራቶች ምዕራቡን ዓለም እና ሩስያን ስታወዛግብ የቆየችዉ ዩክሬንም፤ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን አካሂዳለች።https://p.dw.com/p/1C7DZምስል Reutersማስታወቂያ በምርጫዉ ዉጤት በቸኮላት ፋብሬካቸዉ የከበሩት የ 48 ዓመቱ ጎልማሳ ቱጃር ፔዮተር ፕሮሼንኮ አሸናፊ ሆነዋል። የዩክሬይን ምርጫ በምዕራባዉያን እና በሩስያ በኩል እንዴት እንደሚገመገም፤ የዩክሬይን ዉዝግብ ወዴት አቅጣጫ ሊያመራ ይችላል? ፤ ገበያዉ ንጉሴ ተክሌ የኋላ አዜብ ታደሰ