1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዩክሬይን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫና ዉጤቱ

ሰኞ፣ ግንቦት 18 2006

በትናንትናዉ ዕለት የአዉሮጳ ኅብረት ምክር ቤታዊ ምርጫ ብቻ ሳይሆን የተካሄደዉ፤ ባለፉት ወራቶች ምዕራቡን ዓለም እና ሩስያን ስታወዛግብ የቆየችዉ ዩክሬንም፤ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን አካሂዳለች።

https://p.dw.com/p/1C7DZ
Präsidentschaftswahlen in der Ukraine Poroschenko 25.05.2014
ምስል Reuters

በምርጫዉ ዉጤት በቸኮላት ፋብሬካቸዉ የከበሩት የ 48 ዓመቱ ጎልማሳ ቱጃር ፔዮተር ፕሮሼንኮ አሸናፊ ሆነዋል። የዩክሬይን ምርጫ በምዕራባዉያን እና በሩስያ በኩል እንዴት እንደሚገመገም፤ የዩክሬይን ዉዝግብ ወዴት አቅጣጫ ሊያመራ ይችላል? ፤


ገበያዉ ንጉሴ

ተክሌ የኋላ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ