የዕርቀ-ሰላሙ ድርድር ድምዳሜ፣ በዳለስ፤ 1 ታኅሣሥ 2005ሰኞ፣ ታኅሣሥ 1 2005በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሁለት ሲኖዶሶች መካከል ዕርቀ-ሰላም በማውረድ የቤተክርስቲያኒቱ አንድነት እንዲመለስ ለማድረግ ጥረቱ እንደቀጠለ ነው። በዳላስ፤ቴክሳስ፣ ዩናይትድ እስቴትስ ውስጥ ሲካሄድ የሰነበተው 3ኛው ዙር የዕርቅ ድርድርምhttps://p.dw.com/p/16za0ምስል picture alliance/dpaማስታወቂያ ተደምድሟል። ከውይይቱ ፤ ከድርድሩ ምን ውጤት እንደተገኘ፣ የዋሽንግተን ዲ ሲ ውን ዘጋቢአችንን፣ አበበ ፈለቀን ወደ እስቱዲዮ ከመግባታችን በፊት በስልክ አነጋግሬው ነበር። አበበ ፈለቀ ተክሌ የኋላ ሂሩት መለሰ