1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዓለም ዋንጫ የመጀመሪያ ዙር ግጥሚያ መጠናቀቅ

ዓርብ፣ ሰኔ 20 2006

በአስተናጋጅ ሀገር ብራዚል ፣ ባለፉት 2 ሳምንታት ከዓለም ዙሪያ በተወከሉ ባጠቃላይ የ 32 ሃገራት ብሔራዊ ቡድኖች መካከል ሲካሄድ የሰነበተው የመጀመሪያ ዙር ውድድር፣ ትንንት ማምሻውን ተደምድሟል። የዓለም የእግር ኳስ ፌደሬሽን

https://p.dw.com/p/1CRhu
ምስል Reuters

(FIFA) እ ጎ አ በ 2022 የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ውድድር አስተናጋጅ ትሆን ዘንድ ለቐጠር ዕድል የሰጠው በጉቦ ሳይሆን አልቀረም የሚል ብርቱ ነቀፌታ ተሰንዝሮበት እንዲመረመር ለማድረግ በተገደደበት ፤ ፍራንዝ ቤከንባዎር በፊፋ፤ ከኳስ ጋር በተያያዘ ጉዳይ ካለው ተግባር ለ 90 ቀናት እንዲታደግ በመወሰን ነበረ ውድድሩ ባለፉት 2 ሳምንታት ሲካሄድ የሰነበተው። ይሁንና እገዳው ዛሬ ተነስቶለታል። በእግር ኳስ ሜዳዎች ባለፉት ቀናት ስለተከናወኑት ድርጊቶች ከለንደን ሐና ደምሴ እንደሚከተለው ጠቅለል ያለ ዘገባ አጠናቅራለች።

ሐና ደምሴ

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ