1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዉብሸት መሸለምና እንድምታዉ

ረቡዕ፣ ጥቅምት 6 2006

የCNN ባለሥልጣናት እና የቀደሞዉ የዉብሸት ባልደረባ ዳዊት ከበደ በየፊናቸዉ እንዳሉት ሽልማቱ የአፍሪቃን ጋዜጠኞችና የመገናኛ ብዙሐንን ብቃትና ነፃነት ለማጠናከር ጠቃሚ ነዉ

https://p.dw.com/p/1A0uo
FILE- This Jan. 17, 2001 file photo shows pedestrians entering CNN Center, the headquarters for CNN, in downtown Atlanta. The latest rough patch for CNN illustrates the two contradictions at the network's heart. In a brutal time for the news business, CNN is one of the few media organizations thriving while its most visible part in the United States, prime-time on the flagship network, is hurting. The company has built its brand on nonpartisan reporting, while CNN's audience tilts Democratic as much or more as Fox News Channel's audience is Republican. (AP Photo/Ric Feld,File)
ምስል AP

በእሥር ላይ የሚገኘዉ ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ ዉብሽት ታዬ የአሜሪካዉ ቴሌቪዥን ጣቢያ CNN የሚሠዉን ሽልማት ማግኘቱ ለኢትጵዉያን ነፃ ጋዜጠኞች በሙሉ አበረታች እንደሚሆን ሸላሚዎችና ጋዜጠኞች አስታወቁ።የCNN ባለሥልጣናት እና የቀደሞዉ የዉብሸት ባልደረባ ዳዊት ከበደ በየፊናቸዉ እንዳሉት ሽልማቱ የአፍሪቃን ጋዜጠኞችና የመገናኛ ብዙሐንን ብቃትና ነፃነት ለማጠናከር ጠቃሚ ነዉ።ዉብሸት በአሸባሪነት እከታሠረበት ጊዜ ድረስ ኋላ የተዘጋዉ የአዉራምባ ታይምስ ጋዜጣ ምክትል አዘጋጅ ነበር።የዋሽግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

አበበ ፈለቀ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ