የወጣቶች መድረክ22 ሐምሌ 2003ዓርብ፣ ሐምሌ 22 2003በዛሬው የወጣቶች መድረክ መሰናዶዋችን በረሀብ ለተጎዳው የህብረተሰባችን ክፍል በራስ ተነሳሽነት ዕርዳታ ለማሰባሰብ ከተነሳሱ ወጣቶች መካከል ከአስተባባሪዎቹ አንዱን አነጋግረናል። ወጣቶቹ በማህበራዊ የመገናኛ ዘርፍ፤ ማለትም ኢንተርኔት ውስጥ ፌስ ቡክ በተሰኘው ገፅ ላይ ነው የተሰባሰቡት።https://p.dw.com/p/RcsXበረሀብ ለተጎዱ ወገኖቻችንማስታወቂያበረሀብ ለተጎዱ ወገኖቻችን በምን መልኩ እንድረ ስላቸው በሚለው ሀሳብ ላይ ወጣቶቹ በዛው በፌስቡክ ላይ ክርክር ካደረጉ በኋላ ጊዜያዊ ኮሚቴ አቋቁመው መንቀሳቀስ ጀምረዋል።ከአስተባባሪው ጋር አብረን ቆይታ እናደርጋለን። ማንተጋፍቶት ስለሺ ሒሩት መለሰ