የወንዶ-ገነት ወረዳ ተደጋጋሚ ግጭቶችና አቤቱታ አቅራቢዎች፣8 መጋቢት 2003ሐሙስ፣ መጋቢት 8 2003በደቡብ ኢትዮጵያ፣ በወንዶገነት ወረዳ በተለያዩ ተደጋጋሚ ግጭቶች፤ የብዙ ሰዎች ኑሮ መናጋቱ ይነገራል።https://p.dw.com/p/RAEIምስል AP GraphicsBank/DWማስታወቂያበቅርቡ በተነሣ ግጭት፤ 2 ሰዎች መገደላቸው፤ 450 ቤቶች መፍረሳቸውና ከ 150 በላይ የቀንድ ከብቶች መዘረፋቸውን ፤ ከ 800 በላይ አባወራዎች ተፈናቅለው ለስደት መዳረጋቸውን ፤ አቤቱታ አቅራቢዎች ያስረዳሉ። ታደሰ እንግዳው ነጋሽ መሐመድ