1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የወንዶ-ገነት ወረዳ ተደጋጋሚ ግጭቶችና አቤቱታ አቅራቢዎች፣

ሐሙስ፣ መጋቢት 8 2003

በደቡብ ኢትዮጵያ፣ በወንዶገነት ወረዳ በተለያዩ ተደጋጋሚ ግጭቶች፤ የብዙ ሰዎች ኑሮ መናጋቱ ይነገራል።

https://p.dw.com/p/RAEI
የወንዶ-ገነት ወረዳ ተደጋጋሚ ግጭቶችና አቤቱታ አቅራቢዎች፣
ምስል AP GraphicsBank/DW

በቅርቡ በተነሣ ግጭት፤ 2 ሰዎች መገደላቸው፤ 450 ቤቶች መፍረሳቸውና ከ 150 በላይ የቀንድ ከብቶች መዘረፋቸውን ፤ ከ 800 በላይ አባወራዎች ተፈናቅለው ለስደት መዳረጋቸውን ፤ አቤቱታ አቅራቢዎች ያስረዳሉ።

ታደሰ እንግዳው

ነጋሽ መሐመድ