1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የወለኔ ብሔረሰብ ስሞታ፤

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 1 2005

ታኅሳስ አንድ ቀን (እ ጎ አ ታኅሳስ 10) የሰብአዊ መብት ቀን እንደመሆኑ መጠን፣ ዛሬም በዓለም ዙሪያ ታስቦ ውሏል። ኢትዮጵያ ውስጥ የሰብአዊ መብት አያያዝን አስመልክተው ስሞታ ከሚያቀርቡት ድርጅቶች መካከል አንዱ የወለኔ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ

https://p.dw.com/p/16za4
የ ተ መ የሰብአዊ መብት ኮሚሽንምስል AP

ፓርቲ (ወህዴፓ)መሆኑን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ የላከልን ዘገባ ያስረዳል።የወለኔ፤ ኅብረተሰብ አባላት ፣ በደል ይደርስብናል፣ እንገላታለን ግድያም ሳይቀር ደርሶብናል ማለታቸውን ፣ ድርጅቱ በጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አስታውቋል።

ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ