የኮፐንሃገን ተስፋ መደብዘዝ8 ታኅሣሥ 2002ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 8 2002በኮፐንሃገን የሚካሄደዉ 15ኛዉ የአየር ንብረት ጉባኤ የጨመረዉን የዓለም የሙቀት መጠን መቀነስ ከሚያስችለዉ ስምምነት አይደርስም የሚሉ ስጋቶች እየተሰሙ ነዉ።https://p.dw.com/p/L6Obተጨባጭ ዉል ጠያቂ ሰልፍምስል APማስታወቂያ ጉባኤዉ በሚካሄድባት ኮፐንሃገን የሚገኘዉ የዶይቼ ቬለዉ ዮሃንስ ቤክ እንደዘገበዉ የተለያየ ሃሳብና ፍላጎት ይዘዉ ዴንማርክ የተሰባሰቡት ወገኖች አያያዛቸዉ ሁሉን በሚያግባባ ዉል የሚታሰር አይመስልም። ትናንት ተሰባስበዉ ከጉባኤዉ በሚጠብቁት ዉሳኔ ላይ የተወያዩት የአፍሪቃ መሪዎችና የመንግስታት ተወካዮችም ከጉባኤዉ የሚፈልጉትን ለማስታረቅ ተቸግረዋል። ሸዋዬ ለገሠ ሂሩት መለሰ