1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በበርሊን

ሐሙስ፣ ጥር 29 2006

የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሚና ሞሀመድ ከጀርመን ባለስልጣናት ጋር ለመነጋገር ዛሬ የጀርመን መዲና በርሊን ገብተዋል።

https://p.dw.com/p/1B3wb
Auswärtiges Amt Schild Berlin
ምስል Fotolia/Tom-Hanisch

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ ወደ ጀርመን የመጡበት ምክንያት ምን ይሆን? የጀርመንስ ሚና ምን ይመስላል? በርሊን የሚገኘው ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤልን አንዳንድ ነጥቦች አንስቶ ተክሌ የኋላ አነጋግሮታል።

ይልማ ኃይለሚካኤል

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ