የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በበርሊን29 ጥር 2006ሐሙስ፣ ጥር 29 2006የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሚና ሞሀመድ ከጀርመን ባለስልጣናት ጋር ለመነጋገር ዛሬ የጀርመን መዲና በርሊን ገብተዋል።https://p.dw.com/p/1B3wbምስል Fotolia/Tom-Hanischማስታወቂያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ ወደ ጀርመን የመጡበት ምክንያት ምን ይሆን? የጀርመንስ ሚና ምን ይመስላል? በርሊን የሚገኘው ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤልን አንዳንድ ነጥቦች አንስቶ ተክሌ የኋላ አነጋግሮታል። ይልማ ኃይለሚካኤል ተክሌ የኋላ