1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦባማ እና የነታንያሁ ውይይት

ማክሰኞ፣ ኅዳር 1 2002

የዩናይትስድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ እና የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ነታንያሁ የመካከለኛውን ምስራቅ የሰላም ሂደት ማፋጠን በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ ትናንት ማምሻውን መክረዋል ።

https://p.dw.com/p/KTMt
ኔታንያሁ ከኦባማ ጋር ከተገናኙ በህዋላምስል AP

ዋይት ሀውስ ውስጥ በጋራ ጉዳዮች ላይ በዝግ የመከሩት ሁለቱ መሪዎች አንድ ሰዓት ከአርባ ደቂቃ ከፈጀው ውይይታቸው በኃላ ጋዜጣዊ መግለጫ አልሰጡም ። ነታንያሁ ከፕሬዝዳንት ኦባማ ጋር ከመገናኘታቸው በፊት ባሰሙት ንግግር የእስራኤል ፍልስጤም የሰላም ጥረት ከዳር ለማድረስ ያላቸውን ዝግጁነት ገልፀው ነበር ። አበበ ፈለቀ ከዋሽንግተን ዲሲ ዝርዝሩን ልኮልናል ።


አበበ ፈለቀ ፣ ሂሩት መለሰ