1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦባማና የሮምኒ የቴሌቪዥን ክርክር

ሐሙስ፣ መስከረም 24 2005

በሥልጣን ላይ ያሉት የዲሞክራቶቹ እጩ ባራክ ኦባማ ና የቀድሞው የማሳቹሴትስ ሃገረ ገዥ ሚት ሮምኒ በዴንቨር ኮሎራዶ በዴንቨር ዩኒቨርስቲ ያካሄዱት የዚሁ የመጀመሪያው የቴሌቪዥን ክርክር ሙሉ ትኩረት ግብር የእዳ ቅነሳ የሥራ ፈጠራና

https://p.dw.com/p/16JsU
Republican presidential nominee Mitt Romney answers a question as President Barack Obama and moderator Jim Lehrer listen during the first 2012 U.S. presidential debate in Denver October 3, 2012. REUTERS/Michael Reynolds/Pool (UNITED STATES - Tags: POLITICS ELECTIONS USA PRESIDENTIAL ELECTION)
ምስል Reuters

የአሜሪካን የሀገር ውስጥ ፖሊሲ ጉዳዮች ነበሩ ።

የፊታችን ጥቅምት መጨረሻ ላይ የሚካሄደው የአሜሪካን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ፣ ዕጩ ተወዳዳሪዎች የመጀሪያው የፊት ለፊት ክርክር ትናንት ለሊት ተካሄደ ። በሥልጣን ላይ ያሉት የዲሞክራቶቹ እጩ ባራክ ኦባማ ና የቀድሞው የማሳቹሴትስ ግዛት ሃገረ ገዥ ሚት ሮምኒ በዴንቨር ኮሎራዶ ፣ በዴንቨር ዩኒቨርስቲ ያካሄዱት የዚሁ የመጀመሪያው የቴሌቪዥን ክርክር ሙሉ ትኩረት ግብር ፣ የእዳ ቅነሳ ፣ የሥራ ፈጠራና የመሳሰሉት የአሜሪካን የሀገር ውስጥ ፖሊሲ ጉዳዮች ነበሩ ። በክርክሩ የተቃዋሚው የሪፐብሊካን ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪ ሚት ሮምኒ ከተጠበቀው በበለጠ የህዝብን ስሜት መማረክ ችለዋል ። ዝርዝሩን የዋሽንግተን ዲሲው ዘጋቢያችን አበበ ፈለቀ ልኮልናል ።

አበበ ፈለቀ
ሂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ

አበበ ፈለቀ

ሂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ