1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦሮሞ የሕግ ሙያተኞች ማኅበር

ሰኞ፣ ጥቅምት 14 2009

እንደ ተሳታፊዎቹ የጉባኤው ዓላማ የኦሮሞ ፖለቲከኞችን የሚያስማማ አንድ አግባቢ ሃሳብ ላይ መድረስ እንጂ ከጉባኤው በፊት እንደተወራው የኦሮምያን የመተዳደሪያ ደንብ ማውጣት ወይም የኦሮምያን ጦር ማቋቋም አልነበረም።

https://p.dw.com/p/2Rdof
Äthiopien Anti-Regierungs-Protesten
ምስል REUTERS/T. Negeri

Beri London.(Int Oromo lawyers association meeting ) - MP3-Stereo


ባለፈው ሳምንት ማብቂያ የኦሮሞ ተቃውሞን መነሻ ያደረገ የኦሮሞ ተወላጆች የሕግ ባለሞያዎች ማኅበር ያዘጋጀው ጉባኤ ተካሂዷል። የጉባኤው አዘጋጆች እና ተሳታፊዎች ለዶቼ ቬለ እንደተናገሩት ጉባኤው በኦሮሞ ተቃውሞ እና ባስገኘው ውጤት ላይ ተነጋግሯል። እንደ ተሳታፊዎቹ የጉባኤው ዓላማ የኦሮሞ ፖለቲከኞችን የሚያስማማ አንድ አግባቢ ሃሳብ ላይ መድረስ እንጂ ከጉባኤው በፊት እንደተወራው የኦሮምያን የመተዳደሪያ ደንብ ማውጣት ወይም የኦሮምያን ጦር ማቋቋም አልነበረም። የለንደኑ ዘጋቢያችን ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።


ድልነሳ ጌታነህ


ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ