1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የእስራኤል የኢራን ፍጥጫ

ሐሙስ፣ ሐምሌ 2 2001

እስራኤል ከኢራን ጋር በዲፕሎማሲ የተያዘዉ ሁኔታ ካልተሳካ በሚል የጦር ጀቶችዋ ሳዉዲ አረብያን ዘልቆ በአየር ክልል ላይ ሃይሏ ልምምዱን ቀጥሎአል።

https://p.dw.com/p/IkZo
የኢራን ካርታምስል DW

ሳዉዲአረብያ እስራኤል በአንድ የሰማይ ክልል በጋራ መሆን ኢራንን ብቻ ሳይሆን ቀሪዉን አለምም ትኩረት የሳበ ሆንዋል። የኢራኑ ፕሪዝደንት ማሕሙድ አህማዲ ነጃድ የአይሁዳ ዘር አለባቸዉ ተብሎ የሚወራዉ ወሪ ደግሞ ኢራንን ግራ አጋብቶአል።


ዜናነህ መኮንን ፣ አዜብ ታደሰ፣ ነጋሽ መሃመድ