የእስራኤል ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ውይይት በኢጣልያ
ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 27 2001ማስታወቂያ
በዚሁ ስልጣናቸው ዛሬ ወደ ፈረንሳይ፡ በሚቀጥሉት ቀናት ደግሞ ወደ ቼክ ሬፑብሊክ እና ወደ ጀርመን የሚያመሩት ሊበርማን የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስትያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ቤኔዲክት አስራ ስድስተኛ የፊታችን ዓርብ በእስራኤል የሚጀምሩት ጉብኝታቸው በእስራኤልና በለዘብተኛ ዐረብ ሀገሮች፡ እንዲሁም፡ በክርስትና እና በአይሁድ እምነት መካከል ለሚደረገው ውይይት ትልቅ ትርጓሜ እንዳለው አስታውቀዋል።
ተኽለእዝጊ ገብረየሱስ/አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሐመድ