የኤኮኖሚ ዕድገትና የሥራ ዕድል ሁኔታ በኢትዮጵያ20 ሰኔ 2004ረቡዕ፣ ሰኔ 20 2004ኢትዮጵያ ብዙ የሰራተኛ ኃይል ያላት ሀገር ናት። ይኸው ኃይል ግን ፡ ምንም እንኳን በሀገሪቱ ከፍተኛ የኤኮኖሚ ዕድገት እንዳለ ቢነገርም፡ እንደሚፈለገው በስራ ገበታ ላይ አልተሰማራም። ይህን ሁኔታ ለመቀየርና አዳዲስ የስራ ቦታዎችን ለመፍጠር በሀገሪቱ በወቅቱ ምን እየተደረገ ነው?የዛሬው ዝግጅት ተወያይቶበታል።https://p.dw.com/p/15M8zማስታወቂያ አርያም ተክሌ