1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤች አይቪ የምክር ሥልጠና በጂግጂጋ

ሰኞ፣ ሚያዝያ 1 2004

አይካፍ እየተባለ በአህጽሮት የሚታወቀው የጤና ድርጅት በጂግጅጋ ለሚኖሩ የጤና ባለሙያዎች በባለሙያዎች ተነሳሽነት ስለሚካሄድ የምክር እና የምርመራ አገልግሎት ሥልጠና ሰጠ። ሥልጠናው የሙያ ልምዳቸውን እንዳጠናከረላቸው አንዳንድ ሠልጣኞች ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል።

https://p.dw.com/p/14ZwV
ILLUSTRATION: - Eine Aidsschleife liegt am Montag (29.11.2010) in Köln auf einem Leuchttisch. Am Mittwoch (01.12.2010) ist Weltaidstag. Foto: Oliver Berg dpa/lnw
ምስል picture-alliance/dpa

ያካባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት፡ ከሥልጠናው ጎን ባካባቢው ከኤች አይቪ ጋ የሚኖሩ ሰዎችን አደራጅተው የማስተማር እና ራሳቸውን የማስቻል ሁኔታ ቢታከልበት መልካም ይሆናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ