1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤርትራ ስደተኞች እና ምክንያታቸዉ

ሰኞ፣ መስከረም 8 2004

የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን በእንግሊዘኛው ምህፃር UNHCR፤ በየወሩ 3000 የሚጠጉ ኤርትራውያን ወደ ኢትዮጵያና ሱዳን እየተሰደዱ መሆናቸውን ገለፀ።

https://p.dw.com/p/RmdG
ሱዳን የሚገኙ የUNHCR ስደተኞችምስል picture-alliance/ dpa

በርካታ ህፃናትም ለውትድርና እየተመለመሉ፤ ትምህርት ቤታቸው እየተዘጋ እና ውትድርና ማሰልጠኛ እየሆኑ መሆኑን፤ የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ድርጅት፤ AFP ግልፅዋል። ይህንን ዘገባ መነሻ በማድረግ ፤ ከ UNHCR ቃል አቀባይ አቶ ክሱት ገብረ-እግዚያብሄር ጋር ልደት አበበ ተነጋግራለች። ኢትዮጵያ ውስጥ በአሁኑ ሰዓት ምንያህል የኤርትራ ስደተኞች እንደሚገኙ በመግለፅ አቶ ክሱት ዘገባውንይጀምራሉ።

ልደት አበበ

ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ