የኤሌክትሮኒክ መረጃ እና የመምህራን እጥረት በአፍሪቃ19 ሰኔ 1999ማክሰኞ፣ ሰኔ 19 1999በኢኮኖሚ በበለጸጉት አገራት የሚኖሩ ህጻናት፣ በትምህርት ገበታ ላይ መፈጸም የሚገባቸዉን እንደ ማንበብ መጻፍ እና የሂሳብ ስሌት ትምህርት ያለ ፍላጎት ሲሰሩ ይታያልhttps://p.dw.com/p/E0gyበሩዋንዳ 1ኛ ደረጃ ት/ቤትምስል DW/Christine Harjesማስታወቂያባንጻሩ በአፍሪቃ ያሉ ህጻናት ይህን መሰሉን እድል አጥተዉ መማር የሚችሉበትን ዘዴ ሲያፈላልጉ ይታያል። በአፍሪቃ 50 ሚሊዮን ህጻናት ትምህርት ቤት ስለሌለ በትምህርት ገበታ መቅረብ አልቻሉም። በአፍሪቃ እና በበለጸጉት አገራት መካከል ያለዉ ይህን የትምህርት ልዩነት እና የትምህርት ፍላጎት በኢንተርኔት ድጋፍ መቀነስ ይቻላል?