የኢጣልያ ፕሬዚደንት የድል ሐውልት ጉብኝት
ማክሰኞ፣ መጋቢት 6 2008ማስታወቂያ
ከፋሺስት ኢጣልያ ጋር ከተፋለሙት መካከል በሕይወት ያሉት አርበኞች በዚሁ ሥነ ስርዓት ላይ በመገኘት ለኢጣልያዊው ርዕሰ ብሔር በሰልፍ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ኢጣልያዊው ፕሬዚደንትም የእያንዳንዱን አርበኛ እጅ በመጨበጥ ሰላምታ ሰጥተዋቸዋል። አንድ የኢጣልያ ፕሬዚደንት ኢትዮጵያን ሲጎበኝ ማታሬላ ሁለተኛው ናቸው። እንደሚታወሰው፣ የቀድሞው ፕሬዚደንት ኦስካር ልዊጂ ስካልፋሮ እጎአ ህዳር ፣ 1997 ዓም ኢትዮጵያን ጎብኝተዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ