1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢጣልያ ማሳሰቢያ

ሐሙስ፣ የካቲት 12 2007

የሃገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ትናንት ለሃገራቸው ፓርላማ ባሰሙት ንግግር በሊቢያ ሰላም ለማውረድ በሚደረገው ጥረት ሃገሪቱ የመሪነቱን ሚና ለመጫወት ዝግጁ መሆንዋን አስታውቀዋል ።

https://p.dw.com/p/1Eejf
Italien Paolo Gentiloni Rede im Parlament zur Libyen Krise
ምስል picture-alliance/AP Photo/A. Carconi/Ansa


ኢጣልያ አውሮፓ ላይ ጥቃት ሊያደርስ ይችላል ባለችው ራሱን የሶሪያና የኢራቅ እስላማዊ መንግሥት ብሎ የሚጠራው IS ላይ አፋጣኝ የተባበረ እርምጃ እዲወሰድ ጥሪ አቅርባለች ። የሃገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ትናንት ለሃገራቸው ፓርላማ ባሰሙት ንግግር በሊቢያ ሰላም ለማውረድ በሚደረገው ጥረት ሃገሪቱ የመሪነቱን ሚና ለመጫወት ዝግጁ መሆንዋን አስታውቀዋል ።IS ኢጣልያ ውስጥ ጥቃት ሊያደርስ ይችላል በሚል ስጋት ጥብቅ የፀጥታ ጥበቃ እንደሚካሄድ የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማስታወቃቸውን የሮሙ ወኪላችን ተክለ እዝጊ ገብረ የሱስ ዘግቧል ።
ተክለ እዝጊ ገብረ የሱስ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዮ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ