የኢዴፓ ጠቅላላ ጉባዔ ፍጻሜ፣13 መጋቢት 2003ማክሰኞ፣ መጋቢት 13 2003የኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኢዴፓ)የ 3 ቀናት ጠቅላላ ጉባዔውን ሲደመድም፤https://p.dw.com/p/RBVfምስል AP GraphicsBank/DWማስታወቂያየፓርቲው ሊቀመንበር የነበሩት አቶ ልደቱ አያሌው፤ በአቶ ሙሼ ሰሙ ተተክተዋል። አጠቃላዩ ጉባዔ፣ ፓርቲው የሚከተለውን የፖለቲካ መሥመርና የወደፊቱን አቅጣጫ መክሮበታል። ጌታቸው ተድላ-- ተክሌ የኋላ አርያም ተክሌ