1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢንዱስትሪ ብክለትን መከላከል

ሐሙስ፣ መስከረም 24 2005

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው ከችግሩ መከላከያ ዘዴዎች ውስጥ በአንድ አካባቢ የሚገኙ ተመሳሳይ ምርት የሚያመርቱ ኢንዱስትሪዎች የጋራ የፍሳሽ ማስወገጃ እንዲጠቀሙ ማድረግ ነው ። ከዚህ ውጭ አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች ሥራ ሲጀምሩ ተረፈ ምርታቸው አካባቢን እንዳይበክል መስሪያ ቤቱ ክትትል እንደሚያደርግም አስታውቋል ።

https://p.dw.com/p/16K0d
Äthiopien, zwei Jungs in Awasse See am Amoragedel. Copyright: Meklit Mersha Mai, 2012 ***Nur für den Bericht über die Fotografin Meklit Mersha verwenden***
ምስል Meklit Mersha

በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ መስፋፋት የሚያስከትለውን የአካባቢ ብክለት ለመከላከል የተለያዩ አሰራሮች ተገባራዊ መሆናቸው ተገለፀ ። የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው ከችግሩ መከላከያ ዘዴዎች ውስጥ በአንድ አካባቢ የሚገኙ ተመሳሳይ ምርት የሚያመርቱ ኢንዱስትሪዎች የጋራ የፍሳሽ ማስወገጃ እንዲጠቀሙ ማድረግ ነው ። ከዚህ ውጭ አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች ሥራ ሲጀምሩ ተረፈ ምርታቸው አካባቢን እንዳይበክል መስሪያ ቤቱ ክትትል እንደሚያደርግም አስታውቋል  ። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝሩን አጠናቅሯል ።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ